Header Ads Widget

Ticker

6/recent/ticker-posts

ንፉግ አትሁን ! ንፉግነት የአይሁዶች ሱና ነው!



ንፉግ አትሁን ! ንፉግነት የአይሁዶች ሱና ነው!
ወንድሜ ሆይ አርአያህ የሆኑት ታላቁ ነብይ ተጠይቀው የለኝምን የማያውቁ ቸር ነበሩ! !
ወንድሜ!
ድልን ትጎናፀፍ ዘንድ በንብረትህ ላይ የተጣለብህን ሸሪዓዊ ግዴታ ተወጣ ። አላህ በሰጠህ ፀጋ ቀኝና ግራህን ተመልከትበትና ተገቢውን መጠን በተገቢው ቦታ ላይ አሳርፍ ።
ነገን እየቃዠህ ዛሬን እትቆራመድ ! እጅህ በራስህ ላይ ንፉግ አይሁን! ለራሰህ ፈታ በል! አትሰስት! የነፍስህን ስስት ታግለህ ዘርረው!
وَمَن يُوقَ شُحَّ نَفْسِهِ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الْمُفْلِحُونَ
የነፍሱንም ንፍገት የሚጠበቅ ሰው እነዚያ እነሱ ምኞታቸውን አግኚዎች ናቸው፡፡
እጆችህ ለቤተሰብና ለወገን የተፈቱና በልኩ የሚዝዘረጉ መሳሪያዎችህ ይሁኑ ። አባካኝ ሳትሆን በልኩ ቸር ሁን ። የወጪ ርእስ በተነሳ ቁጥር እያለህ የምትጨናነቅ ንፉግ አትሁን!
#### አላህ በሰጠህ ፀጋ ላይ " ላቤን ጠፍ አድርጌ ያመጣሁት !" እያልክ አትመፃደቅ! ላብህን አይደለም ደምህን ጠፍ ብታደርግ ሰባራ ሳንቲም ላታገኝ ትችላለህ — አላህ ካልወሰነልህ !

እናማ ወንድማለም! በአላህ ፀጋ ላይ አላህን አመስግን! የታዘዝከውን ፈፅምበት !
እጆችህን ወደ ኸይር የማይንቀሳቀሱ ሙታን አታድርግ! በርግጥ ማባከንንም ተጠንቀቅ!
وَلَا تَجْعَلْ يَدَكَ مَغْلُولَةً إِلَىٰ عُنُقِكَ وَلَا تَبْسُطْهَا كُلَّ الْبَسْطِ فَتَقْعُدَ مَلُومًا مَّحْسُورًا
እጅህንም ወደ አንገትህ የታሰረች አታድርግ፡፡ መዘርጋትንም ሁሉ አትዘርጋት፤ የተወቀስክ የተቆጨኽ ትኾናለህና፡፡
ስስት የሙጅሪሞቹ አይሁዶች ባህሪ ነው ። ንፉግነትን ሰንቀህ እነዚህን የዘቀጡ ከሃዲያንን አትመሳሰል ። ስስት የጥንት ህዝቦችን ያወደመ ቆሻሻ ባህሪ ነው እና ተጠየፈው!
ነብዩ صلى الله عليه وسلم እንዲህ ብለዋል
واتقوا الشح فإن الشح أهلك من كان قبلكم ...
ስስትን ተጠንቀቁ ስስት ከናንተ በፊት የነበሩትን ( ህዝቦች) አጥፍቷልና ።
ንፉግነት ማንም ላይ አያምራም የሱና ሰው ላይ ግን እጅጉን ያስጠላል ። ከዚህ ርካሽ መገለጫ እንራቅ!
ምልእክቱ ሴቶች እህቶቻችንንም ይመለከታል ። ወንድሜ ባልኩበት ሁሉ " እህቴ"ን አስገቡበት።
አላህ ይመልሰን!

Post a Comment

0 Comments