እንደሚታወቀው በዲነል ኢስላም አላህ በሙስሊሞች መካከል መለያየት እና መከፋፈልን ከልክሏል በቁርኣኑም እንዲህ ይላል፦
"የአላህንም (የማመን) ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡" (አል- ኢምራን፡103)
ለመሆኑ አላህ ለከለከለው መከፋፍል ሰቦቦቹ ምንድን ናቸው ?
በዚህ ትምህርት ዋና ዋና ለመከፋፈል እና መለያየት ሰበብ ይሆኑ ነገሮች ተጠቅሰዋል ያድምጡት ለሌሎችም ያጋሩት
በኡስታዝ ሙሐመድ ሐሰን ማሜ
አድራሻዎቻችንን ይቀላቀሉ
0 Comments