ማን ናቸው?
↪ለምንስ አስፈለገ?!
የሚከተለውን ብለዋል
("በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምን ሴት ከሷ ጋር መሕረም ሳይኖራት መጓዝ አይፈቀድላትም " )
ለሴት ልጅ (በየትኛውም እድሜ ላይ ብትኖር)
⛤መሕረም ያስፈለገበት አንዱ ምክንያት ሴት ልጅን ከተለያዩ ድንገተኛና የሚገመቱ ከሆኑ መንፈሳዊም ይሁን አካላዊ ጉዳቶችና ጥቃቶች ለመጠበቅ ሲሆን ይህን ኀላፊነት መወጣት የሚችሉ ሰዎች እነማን እንደሆኑና የሴት ልጅ መሕረም ማን እንደሆነ ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እራሳቸው ገልጸዋል እነሱም የሚከተሉት ናቸው:-☞☞
( የእናት ባል) ሲሆኑ ከዚህ ውጭ ያሉ ወንዶች ቀረብ ያሉ ዘመዶች እንኳን ቢሆኑ
↪ይህን የሸሪዓ ህግ በመጣስ መሕረም ከማይሆኗቸው ወንዶች እየተጓዙ የተለያዩ ጥቃቶች የደረሱባቸው ብዞዎች ናቸው!
አይደለም ራቅ ያለ ዘመድና ባዕዱ ይቅርና ከላይ ከተጠቀሱ ቅርብ ዘመዶችና መሕረም ሊሆኑ ከሚችሉ ሰዎች ውስጥም አንዱ በመጥፎ ስነምግባር የሚታወቅና የሴትን ክብር አይጠብቅም የሚባል ሰው ከሆነ ከሱ ጋር መጓዝ አይፈቀድላትም!
ጾታው ወንድ መሆን አለበት
↔ሴት ለሴት በየትኛውም መልኩ መሕረም ልትሆን አትችልም
ይታያል!ይህ ትልቅ ስህተትና ዲኑ የማይፈቅደው ተግባር ነው!ረጅም ጉዞ ባይሆንና ከተማ ውስጥ እንኳን ቢሆን አይቻልም!
(" አንድ ወንድ ከባዕድ ሴት ጋ ተነጥሎ ለብቻቸው አይቀመጡም ሶስተኛው ሸይጣን ቢሆን እንጂ! ")
መቼም ሸይጣን ባለበት ቦታ ላይ መጥፎ ነገር ማሰብ ወይም መከሰቱ የማይቀር ነው
በዚህ መልኩ ለብቻቸው ከከተማ የወጡና ራቅ ብለው የሄዱ እንደሆነ ጥፋትና ቅጣቱ የተነባበረ ይሆናል አደጋውም ይከፋል!
ይህን ነቢያዊ መመሪያ የጣሱ በርካታ እህቶችም አምነዋቸው አብረዋቸው ይጎዙ በነበሩ ሾፌሮች ወደውም ይሁን ተገደው ተደፍረዋል!!
ህይወታቸው ላይም ብዙ ችግሮች ደርሷል የሰው ልጅ ደካማ ነው ስሜት በሩ ካልተዘጋጋ ሁሉንም ሊያጠቃ የሚችል ነገር ነው! ዛሬ ያልተከሰተው ነገ ሊከሰት ይችላል!
✍ አሕመድ ኣደም
25/3/1438 ዓ.ሂ
