ፈዲለቱ ሸይኽ ሙሐመድ ኢብን ዑሠይሚን (ረሒመሁላህ) ፦
« ዘወትር ነፍስህ ወደ ወንጀል፥ ወደ ብልግና፥ ወደ ዝሙት እየመራችህ ካገኘሃት ይህ ከሸይጧን ነውና ወደ አላህ (عز وجل) ጥበቃን ልትፈልግ ይገባል። አላህም በዚሁ አዞሃል። እንዲህ ሲል . .
وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
{{ከሸይጧን ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ። እርሱ ሰሚውና አዋቂው ነውና።}} [ሱረቱልአዕራፍ 200]
በርሱ ስትጠበቅ ይሰማሃል። ያለህበትን ሁኔታም ያውቃል። እንዴትም ሸይጧንን ካንተ ማራቅ እንዳለበትም ያውቃል። »
[ተፍሲር ሱረቱል ኒሳእ 1/325]
« ዘወትር ነፍስህ ወደ ወንጀል፥ ወደ ብልግና፥ ወደ ዝሙት እየመራችህ ካገኘሃት ይህ ከሸይጧን ነውና ወደ አላህ (عز وجل) ጥበቃን ልትፈልግ ይገባል። አላህም በዚሁ አዞሃል። እንዲህ ሲል . .
وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
{{ከሸይጧን ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ። እርሱ ሰሚውና አዋቂው ነውና።}} [ሱረቱልአዕራፍ 200]
በርሱ ስትጠበቅ ይሰማሃል። ያለህበትን ሁኔታም ያውቃል። እንዴትም ሸይጧንን ካንተ ማራቅ እንዳለበትም ያውቃል። »
[ተፍሲር ሱረቱል ኒሳእ 1/325]

