Header Ads Widget

Ticker

6/recent/ticker-posts

. قواعد التعامل مع الشدائد ችግር በተከሰተ ጊዜ ሊኖሩን የሚገቡ መርሆዎች


. قواعد التعامل مع الشدائد
🌴
ችግር በተከሰተ ጊዜ ሊኖሩን የሚገቡ መርሆዎች
🌴
القاعدة الأولى: (لستَ وحدك)
1ኛ· ይህ ችግር ያጋጠመው አንተን ብቻ አይደለም።

القاعدة الثانية: (لا يقدر الله شيئا إلا لحكمة) 
2ኛ· ለጥበብ ቢሆን እንጂ አላህ ማንኛውንም ነገር አይወስንም

القاعدة الثالثة: (جالب النفع ودافع الضر هو الله، فلا تتعلق إلا به)
3ኛ· ጥቅም የሚያመጣውና ከጉዳት የሚከላከለው አላህ ብቻ ነውና በሱ ላይ እንጂ ልብህ አይንጠልጠል።

القاعدة الرابعة: (ما أصابك لم يكن ليخطئك ، وما أخطأك لم يكن ليصيبك)
4ኛ· ያጋጠመህ ነገር ምንም ቢሆን አይስትህም… የሳተህ ነገር ምንም ቢሆን አይነካህም።

القاعدة الخامسة: (اعرف حقيقة الدنيا تسترح)
5ኛ· የቅርቢቱን ህይወት(ዱንያ) እውነታን እወቅና እረፍት ታገኛለህ።

القاعدة السادسة: (أحسن الظن بربك)
6ኛ· በጌታህ ጥሩ ግምት እና አስተሳሰብ ይኑርህ።

القاعدة السابعة: (اختيار الله لك خير من اختيارك لنفسك) 
7ኛ· የአላህ ምርጫ ከራስህ ምርጫ የተሻለ ነው።

القاعدة الثامنة: (كلما اشتدت المحنة قرُب الفرج)
8ኛ· ችግሩ በበረታ ቁጥር ከችግር መላቀቁ ቅርብ ነው።

القاعدة التاسعة: (لا تفكر فى كيفية الفرج فإن الله إذا أراد شيئا هيأ له أسبابه بشكل لا يخطر على بال) 
9ኛ· ከችግሩ እንዴት እላቀቃለሁ ብለህ አትጨነቅ ምክንያቱም አላህ የሆነን ነገር ሲፈልግ መዳረሻውን ባልታሰበ መልኩ ያመቻቸዋልና።

القاعدة العاشرة: (عليك بدعاء من بيده مفاتيح الفَرَج)
10ኛ· የችግሮች መላቀቂያ ቁልፎች በእጁ የሆነውን ተማጸን።

يقول ابن القيم رحمه الله :
» لاتحسب أن نفسك هي التي ساقتك إلى فعل الخيرات ، بل إعلم أنك عبد أحبك الله فألهمك فعل الخيرات ، فلا تفرط في هذه المحبة فينساك »

ኢብኑል ቀይም (አላህ ይዘንለትና) እንዲህ ይላል ~ 
"ነፍሴ መልካም እንድሰራ መራችኝ ብለህ አታስብ ይልቁንስ አላህ ወዶህና መልካም እንድትሰራ መርቶህ እንጂ… በመሆኑም ይህችን ውዴታ አታባክናት ይረሳሃልና።"