★ የኢባዳ አይነታዎች
⇄⇄⇄⇄⇄⇄⇄⇄⇄
☞ የኢባዳ አይነቶች በርካታ ናቸው የተወሠኑትን በአጭሩ በአጭሩ እንመልከት
♙ ዱአ
☞ ዱአ ከኢባዳ አይነቶች ከፍተኛውን ስፍራ የሚይዝ የኢባዳ አይነት ነው ።ለዚህም ነው ነብዩ ሠለላሁ አለይሒ ወሠለም እንዲህ ያሉት
« ﺍﻟﺪﻋﺎﺀ ﻫﻮ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ »
""ዱአ ኢባዳ ነው "
☞ አላህ ሡብሀነሁ ወተአላም እሡን እንድንለምነው ሢያነሣሣ እሡን ከመለመን የተዘናጉ ሠዎችን ደግሞ እንዲህ ሲል ይዝትባቸዋል
(( ﻭَﻗَﺎﻝَ ﺭَﺑُّﻜُﻢُ ﺍﺩْﻋُﻮﻧِﻲ ﺃَﺳْﺘَﺠِﺐْ ﻟَﻜُﻢْ ﺇِﻥَّ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ
ﻳَﺴْﺘَﻜْﺒِﺮُﻭﻥَ ﻋَﻦْ ﻋِﺒَﺎﺩَﺗِﻲ ﺳَﻴَﺪْﺧُﻠُﻮﻥَ ﺟَﻬَﻨَّﻢَ ﺩَﺍﺧِﺮِﻳﻦَ)) [ﻏﺎﻓﺮ 60: ]
"(ጌታችሁ) ለምኑኝ እቀበላቹሀለው እነዚያ እኔን ከመለመን የሚኮሩ የተዋረዱ ሢሆኑ ጀሀነም ይገባሉ አለ "
☞ ከአላህ ውጪ ያለን አካል መለመን ሽርክ ነው!!!
★ እርድ
☞ እርድ ከኢባዳ አይነቶች መካከል የሚቆጠር ነው።
አላህ እንዲህ ይላል ፦
(ﻓﺼﻞ ﻟﺮﺑﻚ ﻭﺍﻧﺤﺮ ) ( ﺍﻟﻜﻮﺛﺮ : 3 )
(ለጌታህ ስገድ እረድም) (አልከውሰር 3)
☞ እርድ የአላህ መብት ነው ከአላህ ውጪ ላለ አካል አሣልፎ መስጠት ከአላህ እዝነት (ከጀነት) ለመባረሩ ምክንያት እንደሆነ ሙስጠፋ ሠለላሁ አለይሒ ወሠለም እንዲህ ይላሉ
"ﻟﻌﻦ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﻦ ﺫﺑﺢ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ "
"ከአላህ ውጪ ላለ አካል ያረደ ሠው አላህ ረግሞታል (ከራህመቱ (ከጀነት) አባሮታል "
★ ክጃሎት ፣ ፍራቻ ፣ መተናነስ ፦
☞ አላህ ዘንድ ያለውን መልካም ነገር (ጀነት) መከጀል ፣ አላህ ዘንድ ያለውን ቅጣት(ጀሀነም) መፍራት እና ለአላህ መተናነስ እና መዋረድ
አላህ እንዲህ ይላል
( ﺇﻧﻬﻢ ﻛﺎﻧﻮﺍ ﻳﺴﺎﺭﻋﻮﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﺨﻴﺮﺍﺕ ﻭﻳﺪﻋﻮﻧﻨﺎ ﺭﻏﺒﺎ ﻭﺭﻫﺒﺎ
ﻭﻛﺎﻧﻮﺍ ﻟﻨﺎ ﺧﺎﺷﻌﻴﻦ )
( እነሡ በመልካም ነገር ላይ የሚቻኮሉ ነበሩ እየከጀሉ እና እየፈሩ የሚገዙ ነበሩ ለኛም የሚተናነሡ ነበሩ)
★ ነዝር (ስለት)
☞ አላህን በማያምፅበት መልኩ መሣል ኢባዳ ነው አላህ ስለ ትክክለኛ አማንያን ሢናገር እንዲህ ይላል
( ﻳﻮﻓﻮﻥ ﺑﺎﻟﻨﺬﺭ ﻭﻳﺨﺎﻓﻮﻥ ﻳﻮﻣﺎ ﻛﺎﻥ ﺷﺮﻩ ﻣﺴﺘﻄﻴﺮﺍ )
((ስለታቸውን ይሞላሉ ክፋቷ የተሠራጨ የሆነን ቀን ይፈራሉ))
የአላህ መልእክተኛ ሠለላሁ አለይሒ ወሠለም እንዲህ ይላሉ
((አላህን ለማመፅ የተሣለ ስለቱን እንዳይሞላ፣ አላህን ለመታዘዝ የተሣለ ይታዘዘው))
☞ እና ሌሎችም በርካታ የኢባዳ አይነታዎች አሉ እነዚህን የኢባዳ አይነቶች ከአላህ ውጪ ላለ አንድም አካል አሣልፎ መስጠት ከእስልምና ያስወጣል
ይቀጥላል
⇄⇄⇄⇄⇄⇄⇄⇄⇄
☞ የኢባዳ አይነቶች በርካታ ናቸው የተወሠኑትን በአጭሩ በአጭሩ እንመልከት
♙ ዱአ
☞ ዱአ ከኢባዳ አይነቶች ከፍተኛውን ስፍራ የሚይዝ የኢባዳ አይነት ነው ።ለዚህም ነው ነብዩ ሠለላሁ አለይሒ ወሠለም እንዲህ ያሉት
« ﺍﻟﺪﻋﺎﺀ ﻫﻮ ﺍﻟﻌﺒﺎﺩﺓ »
""ዱአ ኢባዳ ነው "
☞ አላህ ሡብሀነሁ ወተአላም እሡን እንድንለምነው ሢያነሣሣ እሡን ከመለመን የተዘናጉ ሠዎችን ደግሞ እንዲህ ሲል ይዝትባቸዋል
(( ﻭَﻗَﺎﻝَ ﺭَﺑُّﻜُﻢُ ﺍﺩْﻋُﻮﻧِﻲ ﺃَﺳْﺘَﺠِﺐْ ﻟَﻜُﻢْ ﺇِﻥَّ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ
ﻳَﺴْﺘَﻜْﺒِﺮُﻭﻥَ ﻋَﻦْ ﻋِﺒَﺎﺩَﺗِﻲ ﺳَﻴَﺪْﺧُﻠُﻮﻥَ ﺟَﻬَﻨَّﻢَ ﺩَﺍﺧِﺮِﻳﻦَ)) [ﻏﺎﻓﺮ 60: ]
"(ጌታችሁ) ለምኑኝ እቀበላቹሀለው እነዚያ እኔን ከመለመን የሚኮሩ የተዋረዱ ሢሆኑ ጀሀነም ይገባሉ አለ "
☞ ከአላህ ውጪ ያለን አካል መለመን ሽርክ ነው!!!
★ እርድ
☞ እርድ ከኢባዳ አይነቶች መካከል የሚቆጠር ነው።
አላህ እንዲህ ይላል ፦
(ﻓﺼﻞ ﻟﺮﺑﻚ ﻭﺍﻧﺤﺮ ) ( ﺍﻟﻜﻮﺛﺮ : 3 )
(ለጌታህ ስገድ እረድም) (አልከውሰር 3)
☞ እርድ የአላህ መብት ነው ከአላህ ውጪ ላለ አካል አሣልፎ መስጠት ከአላህ እዝነት (ከጀነት) ለመባረሩ ምክንያት እንደሆነ ሙስጠፋ ሠለላሁ አለይሒ ወሠለም እንዲህ ይላሉ
"ﻟﻌﻦ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﻦ ﺫﺑﺢ ﻟﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ "
"ከአላህ ውጪ ላለ አካል ያረደ ሠው አላህ ረግሞታል (ከራህመቱ (ከጀነት) አባሮታል "
★ ክጃሎት ፣ ፍራቻ ፣ መተናነስ ፦
☞ አላህ ዘንድ ያለውን መልካም ነገር (ጀነት) መከጀል ፣ አላህ ዘንድ ያለውን ቅጣት(ጀሀነም) መፍራት እና ለአላህ መተናነስ እና መዋረድ
አላህ እንዲህ ይላል
( ﺇﻧﻬﻢ ﻛﺎﻧﻮﺍ ﻳﺴﺎﺭﻋﻮﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﺨﻴﺮﺍﺕ ﻭﻳﺪﻋﻮﻧﻨﺎ ﺭﻏﺒﺎ ﻭﺭﻫﺒﺎ
ﻭﻛﺎﻧﻮﺍ ﻟﻨﺎ ﺧﺎﺷﻌﻴﻦ )
( እነሡ በመልካም ነገር ላይ የሚቻኮሉ ነበሩ እየከጀሉ እና እየፈሩ የሚገዙ ነበሩ ለኛም የሚተናነሡ ነበሩ)
★ ነዝር (ስለት)
☞ አላህን በማያምፅበት መልኩ መሣል ኢባዳ ነው አላህ ስለ ትክክለኛ አማንያን ሢናገር እንዲህ ይላል
( ﻳﻮﻓﻮﻥ ﺑﺎﻟﻨﺬﺭ ﻭﻳﺨﺎﻓﻮﻥ ﻳﻮﻣﺎ ﻛﺎﻥ ﺷﺮﻩ ﻣﺴﺘﻄﻴﺮﺍ )
((ስለታቸውን ይሞላሉ ክፋቷ የተሠራጨ የሆነን ቀን ይፈራሉ))
የአላህ መልእክተኛ ሠለላሁ አለይሒ ወሠለም እንዲህ ይላሉ
((አላህን ለማመፅ የተሣለ ስለቱን እንዳይሞላ፣ አላህን ለመታዘዝ የተሣለ ይታዘዘው))
☞ እና ሌሎችም በርካታ የኢባዳ አይነታዎች አሉ እነዚህን የኢባዳ አይነቶች ከአላህ ውጪ ላለ አንድም አካል አሣልፎ መስጠት ከእስልምና ያስወጣል
ይቀጥላል
0 Comments