ተውሒድ
ትርጉም ፦ አላህ ሡብሀነሁ ወተአላን በስራው፣ በአምልኮእንዲሁም በስም እና
በባህሪው መነጠል ማለት ነው ።
★ የተውሒድ ትምህርት አስፈላጊነት
☞ ተውሒድ ከሌሎች የውቀት ዘርፎች የመጀመርያ ደረጃ ሊቸረው የሚገባ
የትምህርት አይነት በመሆኑ ላይ ያለ ምንም ተቃርኖ አምነን እንድንቀበል
ከሚያስገድዱን በርካታ ምክንያቶች መካከል የተወሠኑትን እንመልከት
★ ነብያቶች በአጠቃላይ ወደ
የህዝቦቻቸው ሢመጡ መጀመርያ ላይ ይዘውት
የቀረቡት ነገር ተውሒድን ነው
ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﻋﻦ ﻧﻮﺡ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ : ( ﻟﻘﺪ ﺃﺭﺳﻠﻨﺎ ﻧﻮﺣﺎً ﺇﻟﻰ ﻗﻮﻣﻪ ﻓﻘﺎﻝ ﻳﺎ ﻗﻮﻡ ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ
ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 59/ )
አላህ ሡብሀነሁ ወተአላ ስለ ኑህ አለይሒ ሠላም ሢያወራ " በእርግጥ ኑህን ወደ
ህዝቦቹ ላክነው። (ኑህ) አለ ህዝቦቼ ሆይ ከአላህ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
" አእራፍ
ﻭﻗﺎﻝ ﻫﻮﺩ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ ﻟﻘﻮﻣﻪ : ( ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 65/ )
ሁድ አለይሒ ሠላም "አላህን ተገዙ ከእርሡ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
"አእራፍ
ﻭﻗﺎﻝ ﺻﺎﻟﺢ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ : ( ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 73/ )
ሦሊህ አለይሒ ሠላም " "አላህን ተገዙ ከእርሡ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
"አእራፍ
، ﻭﻗﺎﻝ ﺷﻌﻴﺐ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ ﻟﻘﻮﻣﻪ : ( ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 85/ )
ሹአይብ አለይሒ ሠላም " "አላህን ተገዙ ከእርሡ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
"አእራፍ
✔ በአጠቃላይ ስለ ሁሉም ነብያቶች እን ዲህ ይላል
، ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﻭﻟﻘﺪ ﺑﻌﺜﻨﺎ ﻓﻲ ﻛﻞ ﺃﻣﺔ ﺭﺳﻮﻻ ﺃﻥ ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﻭﺍﺟﺘﻨﺒﻮﺍ ﺍﻟﻄﺎﻏﻮﺕ ) (ﺍﻟﻨﺤﻞ 36/ )
በእርግጥ ወደ እያንዳንዱ ህዝብ አላህን ተገዙ ጣኦትንም ራቁ የሚሉ
መልእክተኞችን ልከናል " አል ነህል
، ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﻭﻣﺎ ﺃﺭﺳﻠﻨﺎ ﻣﻦ ﻗﺒﻠﻚ ﻣﻦ ﺭﺳﻮﻝ ﺇﻻ ﻧﻮﺣﻲ ﺇﻟﻴﻪ ﺃﻧﻪ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺃﻧﺎ ﻓﺎﻋﺒﺪﻭﻥ )
( ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ 25/ )
""ከአንተ በስተፊት ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ የለም እኔን ተገዙኝ ብለን
መልዕክት ያስተላለፍንለት ቢሆን እንጂ መልዕክተኛን አሌላክንም ""
★ የሠው ልጆች እንዲሁም አጋንንቶች የተፈጠሩት ለተውሒድ (አላህን
በብቸኝነት ለመገዛት) ነው
አላህ እንዲህ ይላል
(አጋንንትንም የሠው ልጅንም እኔን ሊገዙኝ ቢሆን እንጂ ለሌላ
አልፈጠርኳቸውም)
★ ተውሒድን አውቆ ያልተገበረው ሠው የሚሠራው መልካም ስራ ፋይዳ ቢስ
ይሆንበታል
☞ በእነዚህ ወሣኝ ምክንያቶች እና በሌሎችም በርካታ ምክንያቶች አማካኝነት
ተውሒድ ከሌሎች የትምህርት አይነቶች ቅድሚያ ሊቸረው የሚገባ የትምህርት
ዘርፍ ይሆናል ።
የተውሒድ ክፍሎች
☞ ኡለሞች ከቁርአን እና ከሀዲስ በመነሣት ተውሒድን ለሦስት ይከፍሉታል
እነሡም
1 ተውሒድ አሩቡብያ
2 ተውሒድ አል ኡሉህያ
3 ተውሒድ አል አስማ ወሢፋት
≅ የተውሒድን በሶስት መከፈል ለሚቆረቁራቸው ሠዎች …
☞ኡለሞች ተውሒድን ወደ ሦስት ጥቅል ወደ ሆኑ ቃላቶች ያመጡት ቁርአን ላይ
ተዘርዝረው የተቀመጡ ቃላቶችን መሠረት በማድረግ ነው እነዚህ የተዘረዘሩ
የቁርአን መረጃዎች በአላህ ፍቃድ ከአይታዎቹ ማብራሪያ ጋር ይመጣል
ይቀጥላል
ትርጉም ፦ አላህ ሡብሀነሁ ወተአላን በስራው፣ በአምልኮእንዲሁም በስም እና
በባህሪው መነጠል ማለት ነው ።
★ የተውሒድ ትምህርት አስፈላጊነት
☞ ተውሒድ ከሌሎች የውቀት ዘርፎች የመጀመርያ ደረጃ ሊቸረው የሚገባ
የትምህርት አይነት በመሆኑ ላይ ያለ ምንም ተቃርኖ አምነን እንድንቀበል
ከሚያስገድዱን በርካታ ምክንያቶች መካከል የተወሠኑትን እንመልከት
★ ነብያቶች በአጠቃላይ ወደ
የህዝቦቻቸው ሢመጡ መጀመርያ ላይ ይዘውት
የቀረቡት ነገር ተውሒድን ነው
ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ ﻋﻦ ﻧﻮﺡ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ : ( ﻟﻘﺪ ﺃﺭﺳﻠﻨﺎ ﻧﻮﺣﺎً ﺇﻟﻰ ﻗﻮﻣﻪ ﻓﻘﺎﻝ ﻳﺎ ﻗﻮﻡ ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ
ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 59/ )
አላህ ሡብሀነሁ ወተአላ ስለ ኑህ አለይሒ ሠላም ሢያወራ " በእርግጥ ኑህን ወደ
ህዝቦቹ ላክነው። (ኑህ) አለ ህዝቦቼ ሆይ ከአላህ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
" አእራፍ
ﻭﻗﺎﻝ ﻫﻮﺩ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ ﻟﻘﻮﻣﻪ : ( ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 65/ )
ሁድ አለይሒ ሠላም "አላህን ተገዙ ከእርሡ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
"አእራፍ
ﻭﻗﺎﻝ ﺻﺎﻟﺢ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ : ( ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 73/ )
ሦሊህ አለይሒ ሠላም " "አላህን ተገዙ ከእርሡ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
"አእራፍ
، ﻭﻗﺎﻝ ﺷﻌﻴﺐ ﻋﻠﻴﻪ ﺍﻟﺴﻼﻡ ﻟﻘﻮﻣﻪ : ( ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﺍﻟﻠﻪ ﻣﺎﻟﻜﻢ ﻣﻦ ﺇﻟﻪ ﻏﻴﺮﻩ ) ( ﺍﻷﻋﺮﺍﻑ 85/ )
ሹአይብ አለይሒ ሠላም " "አላህን ተገዙ ከእርሡ ውጪ ሌላ አምላክ የላችሁም
"አእራፍ
✔ በአጠቃላይ ስለ ሁሉም ነብያቶች እን ዲህ ይላል
، ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﻭﻟﻘﺪ ﺑﻌﺜﻨﺎ ﻓﻲ ﻛﻞ ﺃﻣﺔ ﺭﺳﻮﻻ ﺃﻥ ﺍﻋﺒﺪﻭﺍ ﻭﺍﺟﺘﻨﺒﻮﺍ ﺍﻟﻄﺎﻏﻮﺕ ) (ﺍﻟﻨﺤﻞ 36/ )
በእርግጥ ወደ እያንዳንዱ ህዝብ አላህን ተገዙ ጣኦትንም ራቁ የሚሉ
መልእክተኞችን ልከናል " አል ነህል
، ﻭﻗﺎﻝ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﻭﻣﺎ ﺃﺭﺳﻠﻨﺎ ﻣﻦ ﻗﺒﻠﻚ ﻣﻦ ﺭﺳﻮﻝ ﺇﻻ ﻧﻮﺣﻲ ﺇﻟﻴﻪ ﺃﻧﻪ ﻻ ﺇﻟﻪ ﺃﻧﺎ ﻓﺎﻋﺒﺪﻭﻥ )
( ﺍﻷﻧﺒﻴﺎﺀ 25/ )
""ከአንተ በስተፊት ከአላህ በቀር በእውነት የሚመለክ የለም እኔን ተገዙኝ ብለን
መልዕክት ያስተላለፍንለት ቢሆን እንጂ መልዕክተኛን አሌላክንም ""
★ የሠው ልጆች እንዲሁም አጋንንቶች የተፈጠሩት ለተውሒድ (አላህን
በብቸኝነት ለመገዛት) ነው
አላህ እንዲህ ይላል
(አጋንንትንም የሠው ልጅንም እኔን ሊገዙኝ ቢሆን እንጂ ለሌላ
አልፈጠርኳቸውም)
★ ተውሒድን አውቆ ያልተገበረው ሠው የሚሠራው መልካም ስራ ፋይዳ ቢስ
ይሆንበታል
☞ በእነዚህ ወሣኝ ምክንያቶች እና በሌሎችም በርካታ ምክንያቶች አማካኝነት
ተውሒድ ከሌሎች የትምህርት አይነቶች ቅድሚያ ሊቸረው የሚገባ የትምህርት
ዘርፍ ይሆናል ።
የተውሒድ ክፍሎች
☞ ኡለሞች ከቁርአን እና ከሀዲስ በመነሣት ተውሒድን ለሦስት ይከፍሉታል
እነሡም
1 ተውሒድ አሩቡብያ
2 ተውሒድ አል ኡሉህያ
3 ተውሒድ አል አስማ ወሢፋት
≅ የተውሒድን በሶስት መከፈል ለሚቆረቁራቸው ሠዎች …
☞ኡለሞች ተውሒድን ወደ ሦስት ጥቅል ወደ ሆኑ ቃላቶች ያመጡት ቁርአን ላይ
ተዘርዝረው የተቀመጡ ቃላቶችን መሠረት በማድረግ ነው እነዚህ የተዘረዘሩ
የቁርአን መረጃዎች በአላህ ፍቃድ ከአይታዎቹ ማብራሪያ ጋር ይመጣል
ይቀጥላል
0 Comments