Header Ads Widget

Ticker

6/recent/ticker-posts

ታገስ! ተሳሰብም!

🍒  اصبر واحتسب

🍒 ታገስ! ተሳሰብም! 

🎓በሸኽ ሷሊህ አል_ዑሠይሚን

📖በሀዲስ እንደመጣው መልክተኛው ﷺ ታገስ!  ተሳሰብም! ብለዋል።

👉🏽ታገስ! ማለታቸው ግልፅ ነው። ተሳሰብ ያሉትን ቢያብራሩልን?

✒ምላሽ
🔺ሰውየው ችግር አጋጠመውና በትዕግስት አሳልፎ ነገር ግን ከአላህ ምንዳ እንደሚያገኝበት ካላሰበ፣ በዚህ ወንጀሉ ይማርለታል እንጂ አጅር አያገኝበትም።

🔺ትእግስት ሲያደርግ አጅር እንደሚያገኝበት በማሰብ ከነበር፣ ወንጀሉን ከማስማር አልፎ ምንዳም ይፃፍለታል።

🔹ስለሆነም መተሳሰብ ማለት ሰውየው ባጋጠመው ችግር ላይ በመታገሱ ከአላህ ምንዳ እንደሚፃፍለት በውስጡ ማሰቡና በአላህ ላይም መልካም ጥርጣሬ ማሳደሩ ነው። አላህም በመልካም የጠረጠረውን ይሰጠዋል።

📚ተዕሊቅ ዓላ ሰሂህ ሙስሊም

☀ሁዳ መልቲሚዲያ

Post a Comment

0 Comments