አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላህ
☀️ በሸይኽ አብዱረዛቅ ኢብኑ አብዲልሙሕሲን አማካኝነት ኮሮናን ሰበብ በማድረግ የተፃፈው ከወረርሺኝ፣ ከኮሮናና መሰል በሽታዎች በአላህ ለመጠበቅ የሚያስተምረው አጭር መልክትን የያዘው ወሳኝ አስር ምክሮች ፣በአማርኛ በወንድም #ሑሰይን #ዓብደላህ (አቡ ኢልያስ) ተተርጉሞ በአላህ ፍቃድ ለህትመት በቅቷል።
******************
☀️ መፅሐፋ:-
🔹ከትርጉም ባለፈ በአረብኛ የተፃፋትን ነብያዊ ዱዓዎችን ለሁሉም ሙስሊሞች ገር ይሆን ዘንድ #በአማርኛ መፃፋ ነው ።
★★★★★★★★★★★★★
☀️ ይህን መፅሀፍ በመግዛት :-
🔹ራሳችንን የጠዋትና የማታ ዚክሮችን በማለት አላህን ማውሳትን እናስለምድ፣
🔹ከተፈጠረው አደገኛ ወረርሺኝም ራሳችንን እንጠብቅ፣
🔹ለወዳጅ ዘመድ በስጦታ መልክ እንስጥ ....
★★★★★★★★★★★★★
0 Comments