ፆምና ነፍሰ ጡር
~~~~~~~~~~
ነፍሰ ጡር ሴት ከፆም አንፃር ሁለት ሁኔታዎች ሊኖሯት ይችላሉ።
① ፆም በሷም ሆነ በፅንሷ ላይ ተፅእኖ የማያሳድርባት ንቁና ጠንካራ ከሆነች መፆም ግዴታዋ ነው።
② በእርግዝናው ክብደት ወይም በሰውነቷ መድከም የተነሳ ፆም የሚከብዳት ከሆነች ማፍጠር ግዴታዋ ነው። በተለይ ፅንሱ እንዳይጎዳ የሚያሰጋ ከሆነ።
ኋላ ቀዷ ማውጣት አለባት። ምስኪን የማብላት ግዴታ የለባትም። ይሄ የበርካታ ሰልፎች አቋም ነው።
* አጥቢ የሆነች እናትም ተመሳሳይ ብይን አላት።
Ibnu Munewor
0 Comments