Header Ads Widget

Ticker

6/recent/ticker-posts

ወደ "ላኢላሃ ኢለላህ” ጥሪ ማድረግ

'ወደ "ላኢላሃ ኢለላህ” ጥሪ ማድረግ
   
"ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም" (12:18)

የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሙአዝን ወደ የምን በላኩበት ወቅት ተከታዩን መመሪያ ሰጥተውታል:-
ከአህሉል ኪታብ የሆኑ ሰዎችን ታገኛለህ  የመጀመርያ ጥሪህ ላኢላሃ ኢለላህ” ይሁን:: አላህን በብቸኝነት እንዲያመልኩ ጥሪ አቅርብላቸው (የሚል ሰፍሯል)::"
=* ይህን ጥሪህን ከተቀበሉህ አላህ በቀን ውስጥ አምስት ውቅት ሶላቶችን በግዳጅነት እንዳጸናባቸው አስትምራችው::
=* ለዚህ ጥሪህ አዎንታዊ ምላሽ ከሰጡህ አላህ ከሀብቶቻቸው ተይዞ ለድሆቻቸው የምትሰጥ ምጽዋት ግዴታ እንዳደረገባቸው አሳውቃችው::
=*ይህንንም ከተቀበሉህ ከገንዘባቸው መልካሟን (በግዴታ ምጽዋት እንዳትይዝ አድራ)::  
የተበደለ ሰው ዱዓ ተጠንቀቅ  በርሷና በአላህ መካከል ምንም ግርዶሽ የለምና :: " 
(ቡኻሪና ሙስሊም)
 ከትምህርቱ የምንወስዳቸው ጠቃሚ ነጥቦች  
1 ወደ አላህ ጥሪ ማድረግ መልዕክተኛው የተከተሉት አካሄድ ነው 
2 ቅንነት ታማኝነት (ኢኽላስ) የላቀ ትኩረት ሊቸረው ይገባል :: አብዛኛው ሰው ወደ ሀቅ ጥሪ ማድረግ ቢችልም የግል ስሜቱን ፍላጎቱን ለማስፈፀም ሲጥር ይታያል:: 
3 ግልፅ ማስረጃ እጅግ አስፈላጊ ግዴታም እንደሆነ ተወስቷል ::
4 ተውሒድ ከምንም በፊት ቅድሚያ ሊሠጠው የሚገባ የላቀ ግዳጅ ነው ::
5 ወደ ኢስላም ጥሪ የሚያደርግ ሰው መጀመር የሚገባው በተውሒድ እንደሆነ ተመልክቷል ::
6 ትምህርት ደረጃ በደረጃ መሠጠት እንዳለበት ዘገባው ያመለክታል :: 
7 እያንዳንዱ የዲን ትምህርት እንደየ ክብደቱና አስፈላጊነቱ በየደረጃው ትኩረት ይሰጠዋል ::'
ወደ "ላኢላሃ ኢለላህ” ጥሪ ማድረግ
"ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም" (12:18)
የአላህ መልዕክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) ሙአዝን ወደ የምን በላኩበት ወቅት ተከታዩን መመሪያ ሰጥተውታል:-
ከአህሉል ኪታብ የሆኑ ሰዎችን ታገኛለህ የመጀመርያ ጥሪህ ላኢላሃ ኢለላህ” ይሁን:: አላህን በብቸኝነት እንዲያመልኩ ጥሪ አቅርብላቸው (የሚል ሰፍሯል)::"
=* ይህን ጥሪህን ከተቀበሉህ አላህ በቀን ውስጥ አምስት ውቅት ሶላቶችን በግዳጅነት እንዳጸናባቸው አስትምራችው::
=* ለዚህ ጥሪህ አዎንታዊ ምላሽ ከሰጡህ አላህ ከሀብቶቻቸው ተይዞ ለድሆቻቸው የምትሰጥ ምጽዋት ግዴታ እንዳደረገባቸው አሳውቃችው::
=*ይህንንም ከተቀበሉህ ከገንዘባቸው መልካሟን (በግዴታ ምጽዋት እንዳትይዝ አድራ)::
የተበደለ ሰው ዱዓ ተጠንቀቅ በርሷና በአላህ መካከል ምንም ግርዶሽ የለምና :: "
(ቡኻሪና ሙስሊም)
ከትምህርቱ የምንወስዳቸው ጠቃሚ ነጥቦች
1 ወደ አላህ ጥሪ ማድረግ መልዕክተኛው የተከተሉት አካሄድ ነው
2 ቅንነት ታማኝነት (ኢኽላስ) የላቀ ትኩረት ሊቸረው ይገባል :: አብዛኛው ሰው ወደ ሀቅ ጥሪ ማድረግ ቢችልም የግል ስሜቱን ፍላጎቱን ለማስፈፀም ሲጥር ይታያል::
3 ግልፅ ማስረጃ እጅግ አስፈላጊ ግዴታም እንደሆነ ተወስቷል ::
4 ተውሒድ ከምንም በፊት ቅድሚያ ሊሠጠው የሚገባ የላቀ ግዳጅ ነው ::
5 ወደ ኢስላም ጥሪ የሚያደርግ ሰው መጀመር የሚገባው በተውሒድ እንደሆነ ተመልክቷል ::
6 ትምህርት ደረጃ በደረጃ መሠጠት እንዳለበት ዘገባው ያመለክታል ::
7 እያንዳንዱ የዲን ትምህርት እንደየ ክብደቱና አስፈላጊነቱ በየደረጃው ትኩረት ይሰጠዋል ::

Post a Comment

0 Comments