Header Ads Widget

Ticker

6/recent/ticker-posts

በአንዳንድ መስጂዶች ውስጥ የኮረና በሽታን ለመከላከል በእያንዳንዱ ሰው መካከል የ1 ወይም የ2 ሜትር ያህል ርቀት ክፍት ያደርጋሉ። ይህ ድርጊት እንዴት ይታያል?

በአንዳንድ መስጂዶች ውስጥ የኮረና በሽታን ለመከላከል በእያንዳንዱ ሰው መካከል የ1 ወይም የ2 ሜትር ያህል ርቀት ክፍት ያደርጋሉ። 
ይህ ድርጊት እንዴት ይታያል?
የዘመናችን ሙሐዲስ አሸይይኽ ዐብዱልሙሕሲን ዓባድ ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል፦
ይህ አይነቱ ሰላት (በጀማዓ ሰላትነት) አይቆጠርም። ለብቻቸው እንደሰገዱ ነው የሚቆጠረው።
ረጀብ 19 1441 /ሂ "ኪታቡ ሙወጣእ" ደርስ እያስተማሩ ተጠይቀው የመለሱት።

Post a Comment

0 Comments